19
Sep
2025
በመጨረሻም አዲሱ ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሽጉጤ ከቀድሞው ከንቲባ ከአቶ ዳዊት ጡምደዶ የስልጣን ርክብክብ ካደረጉ በኃላ ባደረጉት ንግግር የሆሳዕና ከተማ አሁን ያገኘችውን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በሁሉም ዘርፍ ከአቻ ከተሞች ተርታ ለማሰለፍ በትጋት እንደሚሰራም ጠቁመዋል ።
በመጨረሻም አዲሱ ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሽጉጤ ከቀድሞው ከንቲባ ከአቶ ዳዊት ጡምደዶ የስልጣን ርክብክብ ካደረጉ በኃላ ባደረጉት ንግግር የሆሳዕና ከተማ አሁን ያገኘችውን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በሁሉም ዘርፍ ከአቻ ከተሞች ተርታ ለማሰለፍ በትጋት እንደሚሰራም ጠቁመዋል ።