Public Service And Human Resource Development Office

Mission

የሴክተሩ ተልዕኮ                                                                                

በከተማ አስተዳደር የመንግስትን ፖሊሲዎችና ስትራቴጀዎች በብቃት ለመፈጸም የሚያስችሉ በክልሉ የተዘረጋውን አዳዲስ አሰራሮችንና አደረጃጀቶችን በመተግበር/በማስተግበር፣ የአመራሩንና የሰራተኛዉን አመለካከት በመለወጥና ብቃቱን በማሳደግ፣ ህዝብን በቅንነትና በታማኝነት የሚያገለግል ጠንካራና ዉጤታማ የመንግሥት አገልግሎት መፍጠር ነዉ፡፡


Vision

የሴክተሩ  ራዕይ

2017 ተልዕኮውን በውጤታማነት መፈጸም የቻለ፣ በሥነ-ምግባሩ የተመሰገነ ነጻ፣ ገለልተኛና ብቃት ያለው የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍና አገልጋይ ዕውን ሆኖ ማየት፡፡


Core Values

የሴክተሩ እሴቶች

•             ችግር ፈቺነት፣

•             ቅድሚያ ለብቃትና ለልህቀት፣

•             ለለውጥ መስራት፣

•             ክብር ለተገልጋይ፣

•             ፍትሃዊነትና አለማዳላት

•             ቅልጣፌና ውጤታማነት

•             ቅንነት፣ ታማኝነትና አካታችነት፣

 

Our Location