በሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ አንደኛ ዙር ጉባኤውን አካሄደ።

በሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ አንደኛ ዙር ጉባኤውን አካሄደ።

የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነሐሴ 18/2014 ዓ.ም

የሊጉ ጉባኤ በሀገር አቀፍ ጉባኤ የሚሳተፉ ወጣቶችን ለመወከል በዞን ደረጃ ለሚካሄደው ጉባኤ ሦስት ወጣቶች መርጧል ።

በተጨማሪ በወጣቶች ሊግመተዳደሪያ ደንብ ፣ በመዋጮ ረቂቅ ፣ በሊግ ፕሮግራምና በሌሎችም መልካም አስተዳደር ችግሮች ዙርያ በስፋት ወይይት ተደርገዋል ።

Share this Post