የሀዲያ ብሔር ዘመን መለወጫ "ያሆዴ" በዓል በስራሮ ባዳዋቾ ወረዳ በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

መስከረም 12/2015 (የሀዲያ ዞን መ/ኮ/ጉ/መምሪያ)

በዓሉ በተለያዩ በህላዊ ጨዋታዎችና ስፓርታዊ ውድድሮች ነው የተከበረው።

ለያሆዴ በዓል እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላላፉት የወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ በላሶ ሚላሶ በዓሉ በዋናነት በሀዲያ ዞን ሆሰዕና ከተማ "ሀዲይ ነፈራ *ለሚከበረው የዝግጅት ምዕራፍም ነው ብለዋል።

አያይዘውም በዓሉ ለመለው የሀዲያ ህዝብና ኢትዮጵያዊያን የሰላም የደሰታ፤ የታድላና የብልጽግና እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።

Share this Post