በሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ የ’’ያሆዴ” የሀዲያ ብሒር ዘመን መለወጫ በዓል በሀዲይ ናፋራ በተለያዩ ትርዕቶች በታላቅ ድምቀት ተከበረ ።

የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት መስከረም 14/2015 ዓ.ም

በበዓሉ መርሀ ግብር ላይ ከፌዴራል ፣ ከተለያዩ ክልሎች ፣ ዞኖች ፣ ወረዳዎች ፣ ከከተማ ከአስተደዳሮች የመንግወስት የስራ ኃላፊዎች ፣ የሀገር ባህል ሽማግሌም ፣ የብሔሩ ተወላጆችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በተለያዩ ትርዕቶች በድምቀት ተከብረዋል ።

Share this Post