31
Oct
2022
ጥቅምት 19/2015 ዓ.ም
የአመራር አካላቱ ከዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በኋላ ተዟዙረው ከተመለከቱዋቸው ማሳዎች መካከል በአራዳ ቀበሌ አስተዳደር በቢር ዋቸሞ ት/ቤት ከ3 ሄክታር በላይ የለማ የምስራች የገብስ ዘር እና በሊች አምባ ቀበሌ በወጣቶች በማህበር የለማ የጓሮ አትክልት ይገኙበታል ።
ጥቅምት 19/2015 ዓ.ም
የአመራር አካላቱ ከዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በኋላ ተዟዙረው ከተመለከቱዋቸው ማሳዎች መካከል በአራዳ ቀበሌ አስተዳደር በቢር ዋቸሞ ት/ቤት ከ3 ሄክታር በላይ የለማ የምስራች የገብስ ዘር እና በሊች አምባ ቀበሌ በወጣቶች በማህበር የለማ የጓሮ አትክልት ይገኙበታል ።