የሆሳዕና ከከተማ አስተዳደር ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ጽ/ቤት ከሀዲያ ዞን ሴቶችና ህፃናት መምሪያ ጋር በመተባበር አለም አቀፍ የህፃናት ቀን በዓል አክብረዋል ።

የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ህዳር 7/2015 ዓ.ም

በዓሉ በአለምአቀፍ ደረጃ ለ33ኛ በሀገራችን ለ17ኛ <<ምቹና ሰላማዊት ኢትዮጵያ ለሁሉም በህፃናት >>በሚል መሪ ቃል በሆሳዕና ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች በደማቅ ስነ-ሰርዓት ተከብሮ ውሏል ።

የሀድያ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ መመሪያ ኃላፊ ወ/ሮ ስምረት ሳሙኤል እንደገለጹት የህፃናት ቀን በዓል ሲከበር በህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ለመከላከል ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ለቀሳቀሱ ይገባል ።

Share this Post