የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ወጣት አደረጃጀት የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ለሀገር መስዕዋት ለከፈለው ከሻምበል መጋቢ ባሻ ብርሃኑ ሽፈራው ቤተሰብ ጋር የአብሮነት ጊዜ አሳልፏል ።

የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ወጣት አደረጃጀት የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ለሀገር መስዕዋት ለከፈለው ከሻምበል መጋቢ ባሻ ብርሃኑ ሽፈራው ቤተሰብ ጋር የአብሮነት ጊዜ አሳልፏል ።

የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ጳጉሜ 01/2014 ዓ.ም

ድጋፉ በሌሎች ተግባራት ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም የከተማው ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍሰሐ ታደሰ ገልፀዋል ።

Share this Post