የኢፌዴሪ ጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ያሆዴ በዓል ላይ እንዲታደሙ የቀረበላቸውን ጥሪ ተቀበሉ

የኢፌዴሪ ጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ የሀዲያ የዘመን መለወጫ የሆነው ያሆዴ በዓል ላይ እንዲታደሙ የቀረበላቸውን ጥሪ ተቀብለዋል።

የያሆዴ በዓል አዘጋጅ ኮሚቴ አባላት የኢፌዴሪ የጉምሩክ ኮሚሽን ተገኝተው መስከረም 14 2015 ዓ.ም በልዩ ድምቀት በሚከበረው የሀዲያ ዘመን መለወጫ ያሆዴ በዓል ላይ የኢፌዴሪ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ እንዲታደሙ ጥሪ አድርሰዋል።

Share this Post