28
Sep
2022
የከተማው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት መስከረም 16/2015 ዓ.ም
የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ባህል ቱሪዝም ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አሸናፊ እዮብ ባስተላለፉት መልክት የመስቀል ደመራ በዓል ለህዝቦች መቀራረብ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው ።
አቶ አሸናፊ አክለውም በዓሉ የጥል ግድግዳ ተንዶ የዕርቅ ስርዓት የሚከናወንበት ታላቅ በዓል መሆኑን ጠቁመው ለመላው የእምነቱ ተከታዮች በዓሉ የአብሮነትና የአንድነት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን አስተላልፏል።