ዜና ሹመት

የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ለከተማው አስተዳደሩ ሴክተር መ/ቤቶች ኃላፊነት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥቷል።

በዚሁ መሠረት

1. አቶ ደገፈ ጡሚሶ ሀብዶሎ :የሆሳዕና ከተማ አስ/ር ጤና ጥበቃ ጽ/ኃላፊ

2. አቶ ሙላቱ ሱሌ ኤርቲሮ :የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ

3. ወ/ሮ አጀቡሽ ዋካልቶ ዳባሮ: የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ፐቢሊክ ሰርቪስና ሰ/ሀ/ል/አስ/ጽ/ቤት ኃላፊ

4.አቶ ኃይለእግዚአብሄር ላምጃቦ ሞሎሮ:የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ

5.አቶ አባተ አበጋዝ አደዳ: የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ዋና ማዘ/ቤ/አገ/ት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ

6.ፍሰሃ ታደሠ ኑኩሮ: የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ

7.አቶ ጌታቸው ኤርሲኖ ዳዶዬ:የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ፕላን ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ

8.አቶ ደግነት ኃይሌ ላሞሬ :የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ሠላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ በመሆን ተሹመዋል።

Share this Post