11
Nov
2022
ህዳር 2/2015ዓ.ም
በስልጠናው ላይ የግልና የመንግሥት ት/ቤቶች ርዕሰ መምህራን ፣ሱፐር ቫይዘሮ፣ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ሆነዋል ።
የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ አዳነ ዘመድኩን በስልጠናው መክፈቻ ባደረጉት ንግግር ት/ቤቶች ለመማር ማስተማሩ ሂደት ምቹ በማድረግ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ወደ ውጤት በማሸጋገር የተማሪዎች ውጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል ።