04
Sep
2025
በሁሉም የውይይት መድረኮች ላይ መንግስት በሀገር ደረጃ ብልጽግናን እውን እንድሆን እየሠራ ያለው ተግባር አመርቂ እንደሆነ በውይይት መድረክ የተነሰ ፍሬ ሃሳብ ማሆኑን አቶ ተሻለ አብራርተዋል ።
ጠንካራ የብልጽግና ፓርቲ በመገንባት ሁለንተናዊ ተግባራት በማከናወን የማስፈፀም አቅም በማጎልበት ሀገራችን የጀመረችውን የከፍታ ጉዞ ወደ ማንሰራራት ተምሳሌታዊ ስኬቶችን ማረጋገጥ እንደሚገበ አቶ ተሻለ ተነግሮዋል ።