05
Sep
2025
በከተማው የተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችንና ችግሮቹ ለመፍታት እየተደረጉ ያሉ ጥረቶችን በሰነዱ የተዳሰሰ ሲሆን በተለይም ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በየዘርፉ የሚታዩ ብልሹ አሰራሮች ለመፍታት የዕቅድ አካል አድርጎ ቀጣይነት ያለው ትግል ማድረግ እንደሚያስፈልግም በመድረኩ ላይ ተጠቁሟል ።
በውይይት መድረኩ ላይ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ዳዊት ጡምደዶ ፣የሀዲያ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ተሾመ አናሞ ጨምሮ የከተማውና የቀበሌ አመራሮች ተሳትፈዋል ።
በነስሩ ባደዢ