የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ለ2015 አዲሱ ዓመት እንኳ በሠላምና በጤና አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ያስተላልፋል ።

የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ለ2015 አዲሱ ዓመት እንኳ በሠላምና በጤና አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ያስተላልፋል ።

የከተማው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ጰጉሜ 04/2014 ዓ.ም

የጽ/ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ አጀቡሽ ዋካልቶ ባስተላለፉት መልዕክት አዲሱ ዓመት የሠላም፣የጤና፣ የአብሮነትና የአድነት ጊዜ እንዲሆንልን ተመኝተዋል ።

የሆሳዕና ከተማ ማህበረሰብ ለመከላከያ ሠራዊታችን ደጀን በመሆን ለስድስተኛ ጊዜ ላደረገው ከፍተኛ ድጋፍ በማመስገን የሀገር ሉአላዊነት እስከሚከበር ድጋፉ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም አሳስበዋል ።

 

 

 

 

9 Shares

Like

Comment

Share

Share this Post