17
Oct
2022
1ኛ አቶ ሊሩ ጀማል በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ከንቲባ
2ኛ ዶ/ር ደበበ ገብሬ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር የመንግስት ዋና ተጠሪ
3ኛ አቶ ኤርሚያስ ባፋ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባና የኢን/ኢ/ል/ጽ/ቤት ኃላፊ 4ኛ አቶ አዲሴ ኢፋ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር የመንግስት ረዳት ተጠሪ/ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላ 5ኛ አቶ ፍቅሩ መሉ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር የመንግስት ረዳት ተጠሪ /የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል ።
አዲሱ ከንቲባ አቶ ሊሬ ጀማል ባደረጉት ንግግር በሆሳዕና ከተማ የሚስተዋሉ የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመፍታት ለወጣቱ የስራ ዕድል ለመፍጠርና ህገ-ወጥ አሰራሮችን በማስተካከል ሆሳዕና የንግድና የኮንፍራንስ ማዕከል ለማድረግ ጥረት እንደሚያደርጉ በመጠቆም የምክር ቤቱ እገዛና ድጋፍ እንዳይለያቸው ጠይቀዋል።
ዘገባ የሆ/ከ/አስ/መ/ኮ/ጉ/ጽ/ቤት ጥቅምት 5/2015 ዓ.ም