የሆሳዕና ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ የሥራ ዘመን 22ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል ።

የሆሳዕና ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ የሥራ ዘመን 22ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል ።

ሆሳዕና ከተማ መንግስት ኮሙኒኬሽን ገዳዮች ጽ/ቤት ነሐሴ 4/2014 ዓ.ም

የምክር ቤቱ ጉባኤ ከዛሬ ጀምሮ በሦስት ቀናት ቆይታው ከታች የተገለጹ 12 አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል ።

1.የሆ/ከ/ም/ቤት 21ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ ተወያይቶ ማጽደቅ ፣

2.የሆ/ከ/ም/ቤት የ2014ዓ.ም ማጠቃለያ የክንውን ሪፖርት ተወያይቶ ማጽደቅ ፣

3.የሆ/ከ/ም/ቤት የ2015ዓ.ም ጠቋሚ ዕቅድ ተወያይቶ ማጽደቅ ፣

4.የሆ/ከ/አስተዳደር የ2014ዓ.ም ማጠቃለያ የክንውን ሪፖርት ተወያይቶ ማጽደቅ ፣

5.የሆ/ከ/አስተዳደር የ2015ዓ.ም ዕቅድ ተወያይቶ ማጽደቅ ፣

6.የሆ/ከ/አስተዳደር የመጀ/ደ/ፍ/ቤት የ2014ዓ.ም ማጠቃለያ የክንውን ሪፖርት ተወያይቶ ማጽደቅ ፣

7.የሆ/ከ/አስተዳደር የመጀ/ደ/ፍ/ቤት የ2015ዓ.ም ዕቅድ ተወያይቶ ማጽደቅ ፣

8.የዓለም ባንክ የ2014 ዓ.ም የአፈጻጸም ሪፖርት ተወያይቶ ማጽደቅ ፣

9.የዓለም ባንክ የ2015ዓ.ም ዕቅድ ተወያይቶ ማጽደቅ ፣

10.በከተማው ተሻሽሎ የቀረበው የውሃታሪፍ ተወያይቶ ማፅደቅ ፣

11.በከተማው ተዘጋጅቶ የቀረበው የገቢ ማሻሻያ ተወያይቶ ማፅደቅ ፣

12.የሆ/ከ/አስተዳደር የ2015ዓ.ም በጀት ላይ ተወያይቶ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል ።

Share this Post