14
Aug
2022
የከተማው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነሐሴ 6/2014 ዓ.ም
የከተማው ፋይናንስ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዓለሙ እንደገለጹት ምክር ቤቱ ያፀደቀው በጀት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ሲነፃፀር የ38.8% ብልጫ አለው ።
ምክር ቤቱ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ያካሄደው ጉባኤ ከምክር ቤቱ ፣ ከአስፈፃሚና ከዳኝነት አካሉ የቀረበለትን የክንውንና የዕቅድ ሪፖርቶች ተወያይቶ አጽድቋል።
የምክር ቤቱ ጉባኤ ከዚህም በተጨማሪ የአለም ባንክ ፕሮጀክት የዕቅድና የአፈፃፅም ሪፖርት ፣ በከተማው ተሻሽሎ የቀረበው የውሃ ታሪፍና የገቢ ማሻሸያ ሰነዶች ለይ ተወያይቶ አፅድቋል ።