በሆሳዕና ከተማ አስተዳደር አሸባሪው ህወሓት ሀገር ለማፍረስ ዳግም የከፈተብንን የውክልና ጦርነት ለመከላከል ከመከላከያ ሠራዊታችን ጎን በመቆም እንደከዚህ ቀደም የስንቅ ፣ የገዘብና የተለያዩ ድጋፎች ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሯል ። የከተማው መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳ

በሆሳዕና ከተማ አስተዳደር አሸባሪው ህወሓት ሀገር ለማፍረስ ዳግም የከፈተብንን የውክልና ጦርነት ለመከላከል ከመከላከያ ሠራዊታችን ጎን በመቆም እንደከዚህ ቀደም የስንቅ ፣ የገዘብና የተለያዩ ድጋፎች ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሯል ።

የከተማው መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነሐሴ 30/2014 ዓ.ም

የከተማው ህዝብ ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን የሚደረገውን ድጋፍ የሀገራችንን ሉአላዊነት እስኪከበር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ተገልጿል ።

Share this Post